Thursday, 03 September 2026
USD/ETB 162.3EUR/ETB 188
ኢትዮጵያ የኢትዮጵያ ዜና · WORLD EUROS
Nº 54 Thursday, 03 September 2026
ንግድ

በ2019 በጀት ዓመት 7.3 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ተኪ ምርት በአገር ውስጥ ለማምረት መታቀዱ ተነገረ

በ2019 በጀት ዓመት 7.3 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ተኪ ምርት በአገር ውስጥ ለማምረት መታቀዱ ተነገረ
ምንጮች: ethiopianreporter.com

ሪፖርተር - Ethiopian Reporter - #1 reliable news source in Ethiopia በ2019 በጀት ዓመት 7.3 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ተኪ ምርት በአገር ውስጥ ለማምረት መታቀዱ ተነገረ በ2019 በጀት ዓመት 7.3 ቢሊዮን ዶላር የሚያወጣ ከውጭ ወደ አገር ውስጥ የሚገባ ምርት ለመተካት ዕቅድ መያዙን የኢንዱስትሪ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ከውጭ ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ ምርቶችን ለመተካት በአምስት ዘርፎች ማለትም በጨርቃ ጨርቅ፣ በቆዳ፣ በምግብና መጠጥ፣ በኬሚካልና ኮንስትራክሽን፣ እንዲሁም በቴክኖሎጂ ዘርፍ 96 የሚደርሱ ምርቶችን መሠረት ያደረገ የስትራቴጂ ለውጥ ከተደረገና ወደ ሥራ ከተገባ በኋላ ለውጦች እየተመዘ

ሁሉንም ይመልከቱ — ethiopianreporter.com →

ከአገሪቱ ቀዳሚ የዜና ክፍሎች የተሰበሰበ። እያንዳንዱ ዜና ወደ ዋናው ምንጭ ያገናኛል።

በአረንጓዴ ኢኮኖሚ ዘርፍ ለተሰማሩ ኢንተርፕራይዞች ዘላቂ ፋይናንስ ማቅረብን ዓላማ ያደረገ ፎረም ሊካሄድ ነው

የግንባታ ‹‹አካላዊ›› አፈጻጸምን ለመለካትና ሪፖርት ለማዘጋጀት ይረዳል የተባለ መለኪያ ይፋ ተደረገ

የሰንበት ገበያዎችን ብዛት ወደ 345 ሊያሳድግ መሆኑን የአዲስ አበባ ንግድ ቢሮ አስታወቀ

በአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ ሠራተኞች ላይ ጥቃት የፈጸመው ቻይናዊ በሕግ ሳይጠይቅ ከአገር መባረሩ የፈጠረው ቅሬታ

በዳታ ማይኒንግ የኃይል ሽያጭ ሳቢያ እስር ላይ የነበሩ አመራሮች ተለቀው ወደ ሥራ መመለሳቸው ተገለጸ

ኢትዮጵያ ከአፍሪካ ነፃ ንግድ ቀጣና ስምምነት ማዕቀፍ ከ14 ሚሊዮን ዶላር በላይ ገቢ ማግኘቷ ተገለጸ

በአዲስ አበባ በኮንስትራሽን ማዕድን ዘርፍ የተሰማሩ አልሚዎች ቦታና ካሳን በሚመለከት ችግሮች እያጋጠሟቸው መሆኑን ተናገሩ

በሕገ ወጥ ሐዋላ ገንዘብ የሚልኩና አገር ውስጥ የሚቀበሉ ተጠቃሚዎች ሒሳባቸው ሊታገድ ይችላል ተባለ